top of page

ነሐሴ 12፣2015 - በደቡብ ክልል ባለፉት 4 ወራት 70 ሰዎች በኮሌራ በሽታ መሞታቸው ተሰማ


በደቡብ ክልል ባለፉት 4 ወራት 70 ሰዎች በኮሌራ በሽታ መሞታቸው ተሰማ፡፡


በክልሉ ኮሌራ በወረርሽኝ ደረጃ እንደሚገኝ የተነገረ ሲሆን በሽታውን ለመከላከል ጥረት እየተደረገ ነው ተበሏል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz




Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2024 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page