ከአጠቃላዩ የኢትዮጵያ ህዝብ ግማሽ ያህሉ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ እንዳልሆነ ይነገራል፡፡
በሌላ በኩል ለንጹህ የመጠጥ ውሃ ከተገነቡ መሰረተ ልማቶች በጦርነት እና በተለያየ ችግር የወደሙ መኖራቸው እንዲሁም ድርቅ ለተከሰተባቸው አካባቢዎች ደግሞ ከናካቴው ውሃ የማቅረብ ችግር በመኖሩ ብዙዎች እየተጎዱ ነው ተብሏል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
ተመሳሳይ ዘገባ https://tinyurl.com/vud6h9vh
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Σχόλια