ፀሀፊ፣አዘጋጅ፣ተዋናይ፣ገጣሚ አለምፀሐይ ወዳጆ የመኖሪያ ቤት ተሰጣቸው። ለሁለገቧ የጥበብ ሰው አለምፀሀይ ወዳጆ የመኖሪያ አፖርታማ የሰጣቸው የሮዜታ ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ቴዎድሮስ ሽፈራው ናቸው።
አርቲስት አለምፀሐይ ወዳጆ በአዲስ አበባ ማረፊያ መኖሪያ ቤት ያልነበራቸው ነገር ግን በአሜሪካ መኖሪያ ቤቷ እንግዶችን፣ስደተኞችን ያስጠጉ እንደነበር ሲነገርላቸው ሰምተናል።…
ፀሀፊ፣አዘጋጅ፣ተዋናይ፣ገጣሚ አለምፀሐይ ወዳጆ የመኖሪያ ቤት ተሰጣቸው። ለሁለገቧ የጥበብ ሰው አለምፀሀይ ወዳጆ የመኖሪያ አፖርታማ የሰጣቸው የሮዜታ ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ቴዎድሮስ ሽፈራው ናቸው።
አርቲስት አለምፀሐይ ወዳጆ በአዲስ አበባ ማረፊያ መኖሪያ ቤት ያልነበራቸው ነገር ግን በአሜሪካ መኖሪያ ቤቷ እንግዶችን፣ስደተኞችን ያስጠጉ እንደነበር ሲነገርላቸው ሰምተናል።…