top of page

መጋቢት 27፣2016 ''የአማራ እና የትግራይ ክልሎች በወሰን ይገባኛል በመግለጫ መመላለሳቸው እርባና ቢስ ነው'' መንግስት

የአማራ እና የትግራይ ክልሎች በወሰን ይገባኛል በመግለጫ መመላለሳቸው እርባና ቢስ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ተናገረ፡፡


አካባቢዎቹ በውሳኔ ህዝብ መፍትሄ እስኪያገኙ የመከላከያ ሰራዊት ህግ ያስከብራል ተብሏል፡፡


በሌላ በኩል በኦሮሚያ ክልል ነፍጥ አንግቦ በሚንቀሳቀሰው ታጣቂ ቡድኑ ላይ መጠነ ሰፊ እርምጃ እንደተወሰደበት መንግስት አስረድቷል፡፡


ምንታምር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





ShegerFM: @ShegerFMRadio102_1

Comments


bottom of page