top of page

40 ሺህ ሄክታር መሬት በጥጥ ለመሸፈን ቢታሰብም የተቻለው ግን ግማሹን ነው ተብሏል

  • May 22, 2024
  • 1 min read

ለ2016/17 የምርት ዘመን ከሚያስፈልጋቸው የአፈር ማዳበሪያ አብዛኛው ወይንም 12 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ሀገር ውስጥ ገብቶ ወደ ክልሎች ቢተላለፍም ገበሬው ጋር የደረሰው 2.5 ሚሊዮን ኩንታሉ ብቻ ነው ተባለ፡፡


በሌላ በኩል በመላ ሀገሪቱ 40 ሺህ ሄክታር መሬት በጥጥ ለመሸፈን ቢታሰብም የተቻለው ግን ግማሹን ነው ተብሏል፡፡


በረከት አካሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page