18 ዓመት ሞልቷቸው ከህፃናት ማሳደጊያ የሚወጡ ወጣቶች በስራም፣ በኑሮም እየተቸገሩ ነው ተባለJul 6, 20231 min readሰኔ 29፣201518 ዓመት ሞልቷቸው ከህፃናት ማሳደጊያ የሚወጡ ወጣቶች በስራም፣ በኑሮም እየተቸገሩ ነው ተባለ።ስራ ለመቀጠር እንኳ ተያዥ እያጡ እንደሚቸገሩ እና ሴቶቹ ለሴተኛ አዳሪነት እና ወንዶቹ ደግሞ ለተለያየ ወንጀሎች እየተጋለጡ እንደሆነ ጥናት አሳይቷል።ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ሰኔ 29፣201518 ዓመት ሞልቷቸው ከህፃናት ማሳደጊያ የሚወጡ ወጣቶች በስራም፣ በኑሮም እየተቸገሩ ነው ተባለ።ስራ ለመቀጠር እንኳ ተያዥ እያጡ እንደሚቸገሩ እና ሴቶቹ ለሴተኛ አዳሪነት እና ወንዶቹ ደግሞ ለተለያየ ወንጀሎች እየተጋለጡ እንደሆነ ጥናት አሳይቷል።ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments