top of page

ጳጉሜ 4፣2016 - ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን እና በክልሉ የተቋቋመው የሰላም ካውንስል የጀመሩት የእናቀራርባለን እቅድ የት ደረሰ?

አምና በነሐሴ ወር የተቀሰቀሰው የአማራ ክልል የትጥቅ ግጭት የሰው ህይወት እየቀጠፈ፣ እያፈናቀለ፣ ንብረት እያወደመ ዛሬም ቀጥሏል፡፡


በክልሉ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለአስር ወራት ለመተዳደርም ተገዶ አልፏል፡፡


የንግግር፣ የውይይት ጉዳዮች እስካሁን በክልሉ የጥይት ድምፅ እንዳይሰማ የማድረግ እድል አላገኙም ክልሉ 2016 ዓ.ም እንዴት እያገባደደው ነው?


በአመቱ ውስጥ መንግስትንና የትጥቅ ትግል እያካሄደ ያለውን አካል በጠረጴዛ ዙሪያ ለማነጋገር እና ችግሩ በድርድር እንዲያልቅ ለማድረግ ከአንድም ሁለት አካላት ጥረት ጀመረው ነበር፡፡


የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን እና በክልሉ የተቋቋመው የሰላም ካውንስል የጀመሩት የእናቀራርባለን፣ እናነጋግራለን እቅድ የት ደረሰ?


ሌሎችስ ከግጭቱ ጋር የተያያዙ ዋና ዋና ጉዳዮች ምን ነበሩ?



ትዕግስት ዘሪሁን

留言


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page