top of page

ጳጉሜ 2፣2016 - የኦዲት ጉድለት ሪፖረት ምን ለውጥ አመጣ?

  • sheger1021fm
  • Sep 7, 2024
  • 1 min read

ሀብት ማድፋፋት፣ የንብረት አያያዝ መዝረክረክ፣ ባልተሰራ ስራ ገንዘብ ማውጣት፣ ለወጣ ገንዘብ ማስረጃ አለማቅረብ እና ሌሎች በየመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚያጋጥሙ ጉዳዮች ሆነው ቀጥለዋል፡፡


በየዓመቱ ይህን ያህል ገንዘብ የት እንደገባ ማስረጃ አልቀረበበትም፣ የኦዲት ግኝት ጉድለት አጋጠመ በሚል ሪፖረት ሲቀርብ ቆይቷል፡፡


ዛሬስ ምን ለውጥ መጣ? የፌዴራል ዋና ኦዲተርን ጠይቀናል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page