top of page

ጳጉሜ 2፣2015 - ሹመኞች የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለል እንዲሰሩ በመንግስት ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጥቷቸዋል ተባለ


በየደረጃው ያሉ የፖለቲካ ሹመኞች በህብረተሰቡ ላይ የተፈጠረውን የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለል እንዲሰሩ በመንግስት ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጥቷቸዋል ተባለ።


ለሸቀጦች ዝውውር እንቅፋት ሆነው የቆዩ ኬላዎች እንዲነሱ የተላለፈውን ውሳኔ የማያከብር ከተገኘም ቅጣት እንደሚጠብቀው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስጠንቅቋል።


ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page