top of page

ጳጉሜ 2፣2015 - ሹመኞች የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለል እንዲሰሩ በመንግስት ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጥቷቸዋል ተባለ


በየደረጃው ያሉ የፖለቲካ ሹመኞች በህብረተሰቡ ላይ የተፈጠረውን የኑሮ ውድነት ጫና ለማቃለል እንዲሰሩ በመንግስት ጥብቅ ትዕዛዝ ተሰጥቷቸዋል ተባለ።


ለሸቀጦች ዝውውር እንቅፋት ሆነው የቆዩ ኬላዎች እንዲነሱ የተላለፈውን ውሳኔ የማያከብር ከተገኘም ቅጣት እንደሚጠብቀው የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስጠንቅቋል።


ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page