top of page

ጳጉሜ 1 2017 - በ2018 የትምህርት ዘመን የምዝገባ ወቅት ተማሪዎች ሲመዘገቡ የልደት ካርድ ማምጣት ግዴታ ሆኖባቸዋል፡፡

  • sheger1021fm
  • Sep 6
  • 1 min read

በ2018 የትምህርት ዘመን የምዝገባ ወቅት ተማሪዎች ሲመዘገቡ #የልደት_ካርድ ማምጣት ግዴታ ሆኖባቸዋል፡፡


በወቅቱ ተማሪው የተጠየቀውን መረጃ ማምጣት ካልቻለ እጣ ፈንታው ምን ሊሆን ይችላል? ስንል የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮን ጠይቀናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..


ፋሲካ ሙሉወርቅ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page