top of page

ጳጉሜ 1፣2016 - የፕሮፌሰር እንድርያስ እሸቴ የቀብር ስነ ስርዓት እሁድ ጷጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ይፈጸማል

  • sheger1021fm
  • Sep 6, 2024
  • 1 min read

የአደባባይ ምሁሩ ፕሮፌሰር እንድርያስ እሸቴ የቀብር ስነስርዓት የሚፈጸመው በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን መሆኑን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተናግሯል፡፡


በዕለቱ ከጠዋቱ 4:00-6:00 ሰዓት ባስተማሩበትና በሰሩበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ራስ መኰንን አዳራሽ የስንበት ስነ-ስርዓትም ይከናወናል፡፡


ፕሮፌሰር እንድርያስ እሸቴ በተወለዱ 79 ዓመታቸው ባለፈው ሀሙስ አመሻሽ ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ይታወሳል፡፡


ንጋቱ ሙሉ


ፕሮፌሰር እንድሪያስ እሸቴ ማን ነበሩ?



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page