top of page

ጥቅምት 9፣2017 - በዓባይ ተፋሰስ ሀገራት የትብብር ማዕቀፍ ኮሚሽን የኢትዮጵያ ሚና ምን መሳይ መሆን አለበት?

  • sheger1021fm
  • Oct 19, 2024
  • 1 min read

ኢትዮጵያ የተለያዩ አህጉራዊና አለም አቀፋዊ ተቋማትን በመመስረት የምትጠቀስ ቢሆንም በተቋማቱ ብሔራዊ ጥቅሟን የሚያስጠብቅ ቁልፍ ቦታን ይዛ በመምራት በኩል ግን አልሆነላትም፡፡


የአባይ ውሃን በተመለከተ የነበሩ የቅኝ ግዛት ህጎችን ይሽራል፤ የተፋሰሱ ሃገራት በፍትሃዊነትና በትብብር እንዲለሙም ያግዛል በተባለው የትብብር ማዕቀፉም ተመሳሳይ እጣ እንዳይገጥማት ባለሙያዎች እያሳሰቡ ነው፡፡


በኡጋንዳ ኢንቴቤ ይቋቋማል በተባለው የተፋሰሱ የጋራ ኮሚሽን ሚናዋ ምን መሳይ መሆን አለበት?

ያሬድ እንዳሻው

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page