top of page

ጥቅምት 9፣2016 - በኢትዮጵያ 13 ሚሊዮን የሚደርሱ ህፃናት ከትምህርት ገበታ ውጪ ናቸው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Oct 20, 2023
  • 1 min read

በተለያየ ምክንያት ከትምህርት ገበታ ገለል የሚሉ ህፃናት ቁጥር ከፍተኛ መሆኑ ይነገራል፡፡


በኢትዮጵያ ቁጥሩ 13 ሚሊዮን እንደሚደርስ ተነግሯል፡፡


በተለይ ሴት ህፃናት ወላጆችን ለማገዝና በሌላም ምክንያት ከወንዶች ይበልጥ ትምህርታቸው ያቋርጣሉ ተብሏል፡፡


በተለይ ችግሩ ከፍቶ በሚታይባቸው አካባቢዎች ችግሩን ለማስተካከል እየሰሩ መሆኑን የተለያዩ አለም አቀፍ ድርጅቶች ለሸገር ተናግረዋል፡፡


ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page