top of page

ጥቅምት 7፣2017 - 547:- በውጭ የስራ ስምሪት ወደ አረብ ሀገራት የሚሄዱ ዜጎች

ዘወትር ከኢትዮጵያ በውጭ የስራ ስምሪት ወደ አረብ ሀገራት የሚሄዱ ዜጎችን በተመለከተ የሚሰሙ ድምፆች እሮሮ እና ዋይታ የበዛባቸው ናቸው።


ለዛሬ በስራ ስምሪቷ መልካም ጊዜያትን አሳልፋ በበቃኝ ስሜት ወደ ሀገር የተመለሰች እህትን ታሪክ በማንሳት ሌሎች እንዲማሩበትና ቅድመ የጉዞ ጥንቃቄ እንዲሆናቸው በ547 ፕሮግራም አቅርበናል።


ዝግጅቱን ለማድመጥ ይህንን ይጫኑ…



የኔነህ ሲሳይ

Comentários


bottom of page