Oct 171 min readጥቅምት 6፣2016 - በሀገር አቀፍ ደረጃ 15.4 ሚሊየን ሰዎች ድጋፍ ፈላጊዎች ናቸው ተባለ አሁን ላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ 15.4 ሚሊየን ሰዎች ድጋፍ ፈላጊዎች ናቸው ተባለ። ከእነዚህ መካከል 7.3 ሚሊዮን አስቸኳይ ዕርዳታ ፈላጊዎች እንደሆኑ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ይፋ አድርጓል ንጋቱ ረጋሣ ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqzShow less
አሁን ላይ በሀገር አቀፍ ደረጃ 15.4 ሚሊየን ሰዎች ድጋፍ ፈላጊዎች ናቸው ተባለ። ከእነዚህ መካከል 7.3 ሚሊዮን አስቸኳይ ዕርዳታ ፈላጊዎች እንደሆኑ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ይፋ አድርጓል ንጋቱ ረጋሣ ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqzShow less