top of page

ጥቅምት 5፣2017 - የአደጋ ቅነሳ ቀን እየተከበረ ነው

በዓለም ለ35ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ የአደጋ ቅነሳ ቀን በአርባ ምንጭ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡

የአየር ንብረት ለውጥ ከፍተኛ የአደጋ ስጋት ሆኖ መቆየቱን የኢትዮጵያ የአደጋ እና ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ተናግሯል፡፡


የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አታለለ አቦሀይ፤ የአየር ንብረት ለውጥ ዋነኛ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሆኖ መቆየቱን በመድረኩ ተነግሯል ብለውናል፡፡


የአደጋ ስጋትን ለመቀነስ ኮሚሽኑ በምን አቅም ላይ ይገኛል?


ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ ይህንን ማስፈንጠሪያን ይጫኑ..





Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page