በዓለም ለ35ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ15ኛ ጊዜ የአደጋ ቅነሳ ቀን በአርባ ምንጭ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡
የአየር ንብረት ለውጥ ከፍተኛ የአደጋ ስጋት ሆኖ መቆየቱን የኢትዮጵያ የአደጋ እና ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ተናግሯል፡፡
የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ አቶ አታለለ አቦሀይ፤ የአየር ንብረት ለውጥ ዋነኛ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሆኖ መቆየቱን በመድረኩ ተነግሯል ብለውናል፡፡
የአደጋ ስጋትን ለመቀነስ ኮሚሽኑ በምን አቅም ላይ ይገኛል?
ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ ይህንን ማስፈንጠሪያን ይጫኑ..
Comments