top of page

ጥቅምት 4፣2017 - GICC በቅርቡ በኮፕሬቲቪ ፍሬም ወርከር አግሪመንት ዙሪያ ጉባኤ ያደርጋል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Oct 14, 2024
  • 1 min read

መቀመጫቸውን በአሜሪካ እና በተለያዩ አለማት አድርገው ድንበር ተሻጋሪ ወንዞችን በሚመለከት ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እንዲኖር ኢትዮጵያ የምታደርገውን ሙግት የሚደግፉ ባለሙያዎች ተቋማትን በአንድ ያሰባሰበው (GICC) በቅርቡ በCFA ዙሪያ ጉባኤ ያደርጋል ተባለ፡፡



የአባይ ውሃ አጠቃቀምን በሚመለከት በተፈረመው (CFA) ኮፕሬቲቪ ፍሬም ወርከር አግሪመንት የወደፊት ጉዞ ዙሪያ ጭምር ለመምከር ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ለሸገር ራዲዮ የነገሩት የGICC ወይም ግራንድ ኢንተርናሽናል ኮላቦሬቲቭ ኮንሰርቲየም አስተባባሪው አባተ ታደሰ(ዶ/ር) ናቸው፡፡



የኔነህ ሲሳይ

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page