Nov 10, 20231 min readጥቅምት 30፣2016 - የፀረ ተህዋስያን መድሃኒቶች በበሽታ አምጭ ጀርሞች መለመድ በኢትዮጵያ አስጊ ሁኔታ ላይ ነው ተባለበአለም አቀፍ ደረጃ በዓመት ለ700,000 ሰዎች ህልፈት ምክንያት የሆነው የፀረ ተህዋስያን መድሃኒቶች በበሽታ አምጭ ጀርሞች መለመድ በኢትዮጵያ አስጊ ሁኔታ ላይ ነው ተባለ፡፡ችግሩ ከሰዎች ጤና ባለፈም ኢኮኖሚውን በእጅጉ እንደሚፈትነው ተነግሯል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በአለም አቀፍ ደረጃ በዓመት ለ700,000 ሰዎች ህልፈት ምክንያት የሆነው የፀረ ተህዋስያን መድሃኒቶች በበሽታ አምጭ ጀርሞች መለመድ በኢትዮጵያ አስጊ ሁኔታ ላይ ነው ተባለ፡፡ችግሩ ከሰዎች ጤና ባለፈም ኢኮኖሚውን በእጅጉ እንደሚፈትነው ተነግሯል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments