top of page

ጥቅምት 30፣2016 - መንግስት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ብሎ ከሚጠራው ታጣቂ ቡድን ጋር 2ኛ ዙር ድርድር መጀመሩ እየተዘገበ ይገኛል

  • sheger1021fm
  • Nov 10, 2023
  • 1 min read

መንግስት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ብሎ ከሚጠራው ታጣቂ ቡድን ጋር 2ኛ ዙር ድርድር መጀመሩ እየተዘገበ ይገኛል፡፡


ታጣቂ ቡድኑ በስፋት የሚንቀሳቀስበት የኦሮሚያ ክልል ስለ ድርድሩ መጀመር ማረጋገጫ ባይሰጥም ለሰላም ያለኝ ፍላጎት ግን የፀና ነው የሚል መልስ ሰጥቷል፡፡


የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ረፋዱን መግለጫ ሰጥቷል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page