ጥቅምት 30፣2016 - መንግስት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ብሎ ከሚጠራው ታጣቂ ቡድን ጋር 2ኛ ዙር ድርድር መጀመሩ እየተዘገበ ይገኛል
- sheger1021fm
- Nov 10, 2023
- 1 min read
መንግስት ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ብሎ ከሚጠራው ታጣቂ ቡድን ጋር 2ኛ ዙር ድርድር መጀመሩ እየተዘገበ ይገኛል፡፡
ታጣቂ ቡድኑ በስፋት የሚንቀሳቀስበት የኦሮሚያ ክልል ስለ ድርድሩ መጀመር ማረጋገጫ ባይሰጥም ለሰላም ያለኝ ፍላጎት ግን የፀና ነው የሚል መልስ ሰጥቷል፡፡
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ረፋዱን መግለጫ ሰጥቷል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments