top of page

ጥቅምት 29፣2017 - የዶናልድ ትራምፕ ወደ ስልጣን መመለስ ለኢትዮጵያ ምን ይዞ ይመጣ ይሆን?

የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሰሞኑ ምርጫ አሸንፈው ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት ተመልሰዋል፡፡


አሜሪካ በሀብትም ሆነ በቴክኖሎጂ ጡንቻዋ የፈረጠመ አለም ላይ ተፅዕኖ ከሚያሳድሩ ሀገራት አንዷ እንደመሆኗ የሀገሪቱ ምርጫም ሆነ የሚሰየመው ፕሬዝዳንት ማንነት በተለይ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገራት አንድምታው ብዙ መሆኑ ይነገራል፡፡


ከዚህ ቀደም በተለይ ከኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ለግብፅ ወገንተኝነታቸውን ያሳዩት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ስልጣን መመለስ ለኢትዮጵያ ምን ይዞ ይመጣ ይሆን?





የኔነህ ሲሳይ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page