የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከሰሞኑ ምርጫ አሸንፈው ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት ተመልሰዋል፡፡
አሜሪካ በሀብትም ሆነ በቴክኖሎጂ ጡንቻዋ የፈረጠመ አለም ላይ ተፅዕኖ ከሚያሳድሩ ሀገራት አንዷ እንደመሆኗ የሀገሪቱ ምርጫም ሆነ የሚሰየመው ፕሬዝዳንት ማንነት በተለይ እንደ ኢትዮጵያ ላሉ ሀገራት አንድምታው ብዙ መሆኑ ይነገራል፡፡
ከዚህ ቀደም በተለይ ከኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ ለግብፅ ወገንተኝነታቸውን ያሳዩት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ስልጣን መመለስ ለኢትዮጵያ ምን ይዞ ይመጣ ይሆን?
የኔነህ ሲሳይ
Comments