ጥቅምት 29፣2016 - የፕሮጀክት አፈፃፀምን እና የግዥ ሥርዓትን ውጤታማ ለማድረግ ይረዳል የተባለ ውይይት መዘጋጀቱ ተሰማ
- sheger1021fm
- Nov 9, 2023
- 1 min read
የፕሮጀክት አፈፃፀምን እና የግዥ ሥርዓትን በዘመነና በተቀናጀ መልኩ ውጤታማ ለማድረግ ይረዳል የተባለ ውይይት በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፕሮጀክት አፈፃፀም ቢሮ(UNOPS) ኢትዮጵያ መዘጋጀቱ ተሰማ፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments