ጥቅምት 28፣ 2017 - የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቆይታ ጊዜ ገደቡ ሊጠናቀቅ 3 ወራት ብቻ ቀርተውታል
- sheger1021fm
- Nov 7, 2024
- 1 min read
ከገበሬው እስከ ሰራተኛው ሴቶችና አካል ጉዳተኛ እንዲሁም ሌሎቹ የህብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉበት ነው የሚባለው የሀገራዊ ምክክር አሁን በምን ሂደት ላይ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ #ሀገራዊ_ምክክር_ኮሚሽን የቆይታ ጊዜ ገደቡ ሊጠናቀቅ 3 ወራት ብቻ ቀርተውታል፡፡
ኮሚሽኑ የተቋቋመበትን አላማ እንዳቀደው ለማስፈፀም የተለያዩ ችግሮች እንዳጋጠሙት ሲነገር ቢቆይም እስካሁን ምን ያህል አሳትፏል፣ እነማንስ ተካተዋል፣ ሂደቱስ ምን ይመስላል?
ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ
ማርታ በቀለ
Comments