top of page

ጥቅምት 28፣2016 - የብዝሃሕይወትና የሥነ ምህዳርን መመናመን መቀነስ አልተቻለም ተባለ

ብዝሃሕይወትና ስነ ምህዳር፤ ለሚበላው፣ ለሚጠጣውም፣ ለሚለበሰውም ከፍተኛ ድርሻ ቢኖረውም በተለያዩ ምክንያቶች እየተሸረሸረ ነው ተብሏል፡፡


ከዚህበፊት ጥፋቱን ለመቀነስ በአለም አቀፍ ደረጃ ውጥኖች ቢወጠኑም ሀገራት ግን የገቡትን ቃል 25 በመቶውን ያህል እንኳን ማሳካት እንዳልቻሉ የኢትዮጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መለሰ ማሪዮ ተናግረዋል፡፡

የብዝሃሕይወት መመናመን የአየር ንብረት ለውጥ የአየር ብክለት፣ ለጎርፍ እና ለተለያዩ በሽታዎች ምክንያት ሆኗል ተብሏል፡፡


በዚህዙሪያ በስነ ምህዳርና በብዝሃ ሕይወት ላይ ያለውን ግንዛቤ ለማሻሻል አህጉር አቀፍ የሁለት ቀንየባለሞያዎች ስልጠና በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡


ስልጠናውለአፍሪካ አገራት ፖሊሲ አውጪዎችና አስፈፃሚዎች ይበጃል ተብሏል፡፡



ያሬድ እንዳሻው



የሸገርንወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page