በአማራ ክልል ጃናሞራ፣ ጠለምት፣ ዋግህምራ የከፋ ድርቅ ተከስቷል፡፡
በትግራይ የአለም አቀፍ የሰብአዊ ድጋፍ በመቋረጡ የሰብአዊ ቀውስ አለ፡፡
በኦሮሚያ ክልል በወለጋ አንዳንድ አካባቢዎች የምግብ ያለህ እየተባለ ነው።
በድርቁም፣ በፀጥታውም የተነሳ ሰዎች ችግር ላይ ቢወድቁም ረሃብ ስለመከሰቱ መንግስት ማረጋገጫ ያስፈልጋል ብሏል፡፡
የድርቅ ችግር ካጋጠማቸው መካከል አንዱ ወደሆነው ዋግህምራ ደውለን ሁኔታውን ጠይቀናል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
コメント