top of page

ጥቅምት 23፣2017 - በአንድ ክልል ብቻ ከ600,000 በላይ ሰዎች በወባ በሽታ ተይዘዋል

  • sheger1021fm
  • Nov 2, 2024
  • 1 min read

ከዓመታት በፊት የመጥፋት ደረጃ ላይ ተቃርቦ እንደነበር የሚነገርለት #የወባ_በሽታ ካለፉት አምስት ዓመታት ወዲህ ወረርሽኝ ደረጃ ላይ መድረሱን የዘርፉ ባለሞያዎች እየተናገሩ ነው፡፡


በአማራ ክልል በአንድ ሳምንት ብቻ ከ64,000 በላይ ሰዎች በወባ ወረርሽኝ እንደተያዙ ተነግሯል፡፡


በኦሮሚያ፣ በደቡብና በሌሎች አካባቢዎች ያለውም የበሽታው ስርጭት በተመሳሳይ ከፍተኛ ቁጥር በመያዝ ወረርሽኝ መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡


ይህ እንዴትና ለምን ሆነ? ስንል የተለያዩ ክልሎች የጤና ቢሮዎችን አነጋግረናል፡፡



ፋሲካ ሙሉወርቅ

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page