Nov 2, 20241 min readጥቅምት 23፣2017 - መላ የታጣለት፣ የኮንትሮባንድ ንግድ! ኢትዮጵያ በቅርቡ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ያስገኛል ከተባለው ውጤት መካከል አንዱ ህገ-ወጥ የገበያ ዝውውር እና #የኮንትሮባንድ ንግድን ሥርዓት ያስይዛል የሚል ነበር፡፡ የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከመደረጉ አስቀድሞ በድንበር አካባቢ ያለው የቁም ከብት፣ የኮንትሮባንድ ንግድ በህገ-ወጥ መንገድ #ድንበር የሚሻገረው የሀገር ማዕድንና ሌሎች ሀብቶች ዛሬም በህገ-ወጥ መንገድ ጉዟቸውን ቀጥለዋል፡፡ ለምን? ስንል የቢዝነስ አማካሪ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡ ንጋቱ ሙሉ
ኢትዮጵያ በቅርቡ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ያስገኛል ከተባለው ውጤት መካከል አንዱ ህገ-ወጥ የገበያ ዝውውር እና #የኮንትሮባንድ ንግድን ሥርዓት ያስይዛል የሚል ነበር፡፡ የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከመደረጉ አስቀድሞ በድንበር አካባቢ ያለው የቁም ከብት፣ የኮንትሮባንድ ንግድ በህገ-ወጥ መንገድ #ድንበር የሚሻገረው የሀገር ማዕድንና ሌሎች ሀብቶች ዛሬም በህገ-ወጥ መንገድ ጉዟቸውን ቀጥለዋል፡፡ ለምን? ስንል የቢዝነስ አማካሪ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡ ንጋቱ ሙሉ
Comments