top of page

ጥቅምት 23፣2017 - መላ የታጣለት፣ የኮንትሮባንድ ንግድ!

ኢትዮጵያ በቅርቡ ያደረገችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ያስገኛል ከተባለው ውጤት መካከል አንዱ ህገ-ወጥ የገበያ ዝውውር እና #የኮንትሮባንድ ንግድን ሥርዓት ያስይዛል የሚል ነበር፡፡


የኢኮኖሚ ማሻሻያው ከመደረጉ አስቀድሞ በድንበር አካባቢ ያለው የቁም ከብት፣ የኮንትሮባንድ ንግድ በህገ-ወጥ መንገድ #ድንበር የሚሻገረው የሀገር ማዕድንና ሌሎች ሀብቶች ዛሬም በህገ-ወጥ መንገድ ጉዟቸውን ቀጥለዋል፡፡


ለምን? ስንል የቢዝነስ አማካሪ ባለሞያን ጠይቀናል፡፡


ንጋቱ ሙሉ

Comments


bottom of page