top of page

ጥቅምት 23፣2016 -ዶክተር ለገሰ ቱሉ ረሃብ እነደተከሰተ የሚነገረው ወሬ ሀሰት ነው ቢሉም የተለያዩ ሹሞች ሰዎች በረሃብ እየሞቱ መሆኑን እየተናገሩ ነው

የመንግስት የኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚንስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በኢትዮጵያ ረሃብ የተከሰተባቸው ቦታዎች እንዳሉ ተደርጎ የሚነገረው ወሬ ሀሰት ነው ሲሉ አስተባብለዋል፡፡


ድርቅ እንጂ ረሃብ የለምም ይላሉ፡፡


ይሁንና ሸገር ያነጋገራቸው የተለያዩ አካባቢዎች የመንግስት ሹሞች በረሃብ ምክንያት የሰዎች እና የእንሰሳት ህይወት እያለፈ መሆኑን እየተናገሩ ነው፡፡


ረሃብ ላይ ነን የሚሉ ተፈናቃዮችም በርካታ ናቸው፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page