top of page

ጥቅምት 22፣2016 - በኢትዮጵያ ምርታማነትን በተመለከተ የሚሰጡ አሃዛዊ ቁጥሮች ትክክለኛነት ላይ ጥርጣሬ ይሰማል

በኢትዮጵያ ምርት እና ምርታማነትን በተመለከተ የሚሰጡ አሃዛዊ ቁጥሮች ትክክለኛነት ላይ ጥርጣሬ ይሰማል፡፡


ይህን ያህል ተመርተ፣ ይህን ያህል ታረሰ ተብሎ ይነገራል፤ መረጃ አሰባሰቡ ላይ ግን ጥያቄ ይነሳል፡፡


ተህቦ ንጉሴ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


bottom of page