ጥቅምት 22፣2016 - በኢትዮጵያ ምርታማነትን በተመለከተ የሚሰጡ አሃዛዊ ቁጥሮች ትክክለኛነት ላይ ጥርጣሬ ይሰማል
- sheger1021fm
- Nov 2, 2023
- 1 min read
በኢትዮጵያ ምርት እና ምርታማነትን በተመለከተ የሚሰጡ አሃዛዊ ቁጥሮች ትክክለኛነት ላይ ጥርጣሬ ይሰማል፡፡
ይህን ያህል ተመርተ፣ ይህን ያህል ታረሰ ተብሎ ይነገራል፤ መረጃ አሰባሰቡ ላይ ግን ጥያቄ ይነሳል፡፡
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comentarios