top of page
  • sheger1021fm

ጥቅምት 22፣ 2015-ከውጭ ሀገር አስመጥቶም ይሁን ከሀገር ቤት ፋብሪካዎች የገዛውን ገበያ ይዞ የሚወጣው ነጋዴ ያሻውንና የፈለገውን ዋጋ ምርቶች ላይ ይለጥፋል

ጥቅምት 22፣ 2015


መንግስት በተወሰኑ ምርቶች ላይ የመሸጫ ዋጋ አውጥቶ በዚህ ይፅና ይላል፡፡


ከውጭ ሀገር አስመጥቶም ይሁን ከሀገር ቤት ፋብሪካዎች የገዛውን ገበያ ይዞ የሚወጣው ነጋዴ ያሻውንና የፈለገውን ዋጋ ምርቶች ላይ ይለጥፋል፡፡


ምርቱ ሲመረት የወጣበት ዋጋ 100 ብር፣ 200 ብር ሆኖ መሸጫው ዋጋው 1000፣ 2000 ሊሆን ይችላል፡፡


መግዣ ዋጋው፣ ማጓጓዣው፣ ቀረጡ ተደምሮ 600,000 ፣ 700,000 ብር የወጣበት ማሽን ፣ ተሽከርካሪ ሶስትና አራት ሚሊዮን ብር ዋጋ ይለጠፉበታል፡፡


ነጋዴው እንደፈለገ ዋጋ መቆለል እንዲችል ያደረገው ምክንያት ምንድነው ?


ንጋቱ ሙሉ



Recent Posts

See All

በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር

በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ

በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page