ጥቅምት 21፣ 2015-የቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበራት አስተማማኝ እና አማራጭ የፋይናንስ ምንጭ ለመሆን ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው...
- sheger1021fm
- Nov 1, 2022
- 1 min read
ጥቅምት 21፣ 2015
የቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበራት አስተማማኝ እና አማራጭ የፋይናንስ ምንጭ ለመሆን ራሳቸውን ማዘጋጀት አለባቸው ሲል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አሳሰበ።
የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበራት ቀን ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል ተከብሯል።
ንጋቱ ረጋሳ
Comments