top of page

ጥቅምት 21፣ 2015-ኢትዮጵያ ባለፉት 4 ወራት 1,600 በላይ የሳይበር ጥቃት ተሰንዝሮባታል

ጥቅምት 21፣ 2015


ኢትዮጵያ ባለፉት 4 ወራት 1,600 በላይ የሳይበር ጥቃት ተሰንዝሮባታል፡፡


በየዓመቱ እየጨመረ የመጣውን የሳይበር ጥቃት ለመካከል ሙያተኞች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማሰልጠን ስራው መጀመሩን ሰምተናል፡፡

ፋሲካ ሙሉወርቅ



Comments


bottom of page