- sheger1021fm
ጥቅምት 21፣ 2015-ኢትዮጵያ ባለፉት 4 ወራት 1,600 በላይ የሳይበር ጥቃት ተሰንዝሮባታል
ጥቅምት 21፣ 2015
ኢትዮጵያ ባለፉት 4 ወራት 1,600 በላይ የሳይበር ጥቃት ተሰንዝሮባታል፡፡
በየዓመቱ እየጨመረ የመጣውን የሳይበር ጥቃት ለመካከል ሙያተኞች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማሰልጠን ስራው መጀመሩን ሰምተናል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
ጥቅምት 21፣ 2015
ኢትዮጵያ ባለፉት 4 ወራት 1,600 በላይ የሳይበር ጥቃት ተሰንዝሮባታል፡፡
በየዓመቱ እየጨመረ የመጣውን የሳይበር ጥቃት ለመካከል ሙያተኞች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለማሰልጠን ስራው መጀመሩን ሰምተናል፡፡
ፋሲካ ሙሉወርቅ
በኢትዮጵያ የካፒታል ወይም ድርሻዎች ገበያ መሳተፍ ለሚፈልጉ ተቋማት ከ3 እስከ 6 ወር ባለው ጊዜ ፍቃድ መስጠት ይጀመራል ተባለ። ፍቃድ የሚሰጣቸውን ተቋማት ለመለየት መመሪያ መዘጋጀቱን የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ብሩክ ታዬ ተናግረዋል። የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ የተመለከተ ምክክር
በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኙ የዘይሴ እና የቁጫ ብሔረሰቦች ከፍተኛ በደል እየደረሰባቸው ነው ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የሆኑ እንደራሴዎች ተናገሩ፡፡ ለሚደርሰው በደል ዋነኛው ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች በምርጫ ወቅት የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲን በመምረጣቸው ነው ብለዋል፡፡ ንጋቱ ሙሉ ሸገርን ወሬዎች፣ መ
በአፋርና በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የወደሙ ት/ቤት መልሶ መገንቢያ እስካሁን 2.8 ቢሊየን ብር ተሰብስቧል ተባለ፡፡ በጦርነቱ ከ300 ት/ቤቶች በላይ ሙሉ በሙሉ መውደማቸው ይታወሳል፡፡ ተመስገን አባተ ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz