ጥቅምት 21፣ 2015-በፌዴራል መንግስትና በህወሃት መካከል በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ያለው የሰላም ንግግር ትናንት ይጠናቀቃል ተብሎ እየተጠበቀ...
- Sep 30, 2022
- 1 min read
ጥቅምት 21፣ 2015
በፌዴራል መንግስትና በህወሃት መካከል በደቡብ አፍሪካ እየተካሄደ ያለው የሰላም ንግግር ትናንት ይጠናቀቃል ተብሎ እየተጠበቀ የነበረ ቢሆንም ዛሬም መቀጠሉን የደቡብ አፍሪካ የወሬ ምንጮች ተናግረዋል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
_edited.jpg)


Comments