Oct 311 min readጥቅምት 20፣2016 - የሱዳንን ጦርነት ሽሽት ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ኢትዮጵያን ከ38,000 በላይ ደርሰዋል ተባለUpdated: Nov 7በሱዳን ያለውን ጦርነት ሽሽት ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ኢትዮጵያን ከ38,000 በላይ ደርሰዋል ተባለ፡፡የካርቱሙን ጦርነት ሸሽተው ወደ ሀገራቸው የተመለሱት ኢትዮጵያዊያን በአብዛኛው በጦርነት ምክንያት ከሀገር የወጡ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በሱዳን ያለውን ጦርነት ሽሽት ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ኢትዮጵያን ከ38,000 በላይ ደርሰዋል ተባለ፡፡የካርቱሙን ጦርነት ሸሽተው ወደ ሀገራቸው የተመለሱት ኢትዮጵያዊያን በአብዛኛው በጦርነት ምክንያት ከሀገር የወጡ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz