top of page

ጥቅምት 20፣2016 - የሱዳንን ጦርነት ሽሽት ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ኢትዮጵያን ከ38,000 በላይ ደርሰዋል ተባለ

Updated: Nov 7

በሱዳን ያለውን ጦርነት ሽሽት ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ኢትዮጵያን ከ38,000 በላይ ደርሰዋል ተባለ፡፡


የካርቱሙን ጦርነት ሸሽተው ወደ ሀገራቸው የተመለሱት ኢትዮጵያዊያን በአብዛኛው በጦርነት ምክንያት ከሀገር የወጡ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page