top of page

ጥቅምት 2፣2017 - የፕሬዚደንት ታዬ አፅቀስላሴ ዓመታዊ ንግግር እንዴት ይታይ ይሆን?

  • sheger1021fm
  • Oct 12, 2024
  • 1 min read

በየዓመቱ በወርሃ መስከረም ማብቂያ ላይ በሚደረግ የሁለቱ ም/ቤቶች የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ ከሚደመጡ ርዕሰ ጉዳዮች መሀከል የሀገሪቱን የሰላም ሁኔታ የሚመለከተው ዋናው ነጥብ ነው፡፡


በየወቅቱ በሚሰየሙ ፕሬዘዳንቶች የመክፈቻ ንግግር ላይ ትኩረት የሚሰጠው የሰላም ጉዳይ መሬት ላይ ካለው እውነት ጋር ምነው አልገናኝም አለ?


ሰሞኑንም በዚህ ነጥብ ዙሪያ አዲሱ ተሿሚ የኢፌድሪ ፕሬዘዳንት ታዬ አፅቀስላሴ በትኩረት እንደሚሰራበት ተናግረዋል፡፡


ለመሆኑ በዚህጉዳይ ዙሪያ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምን ይሉ ይሆን?



ያሬድ እንደሻው

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page