top of page

ጥቅምት 2፣2017 - የግብፅ እና የሱዳን ምሁራን ባልተገባ መንገድ ለምን ይሆን ስለ አባይ ውሃ የሚያወሩት?

የግብፅ እና የሱዳን የውሃ ምሁራኖች የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ስራን ከፖለቲከኞቹ በባሰ መልኩ በተዛባ መንገድ በማቅረብ ጉዳዩን ሲያጋግሉት ይደመጣል፡፡


በእውቀትና መሬት ላይ ያለውን እውነት በመንተራስ ምሁራዊ በሆነ መንገድ ጥቅምና ጉዳቱን ከማሳየት ይልቅ አንዳንዶቹ ሆን ብለው፣ ሌሎቹ በሀገር ፍቅር ስሜት ተገፋፍተው ብቻ በሚያቀርቡት ትንታኔ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን እያደፈረሱ መሆኑ ይነገራል፡፡


ይህን የተሳሳተ ምሁራዊ ጉዞን በንግግር እና በእውቀት ብቻ ወደ መስመር ለመመለስ በኢትዮጵያዊው የውሃ ኢንጂነር አነሳሽነት ከዓመታት በፊት የተመሰረተው (ፍሬንድስ) በምሁራን መካከል መግባባት እየፈጠረ ይገኛል፡፡





የኔነህ ሲሳይ

Comentários


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page