top of page

ጥቅምት 2፣2017 - የመንግስት የግሽበት ቀንሷል ሪፖርት እና መሬት ላይ ያለው የዋጋ ውድነት ነገር!

በኢትዮጵያ ያለው የዋጋ ግሽበት በመንግስት የሚነገረውና መሬት ላይ ያለው እውነታ የተገናኘ አይመስልም፡፡


የምግብ ሸቀጡም ሆነ ሌላ ሌላው የፍጆታ እቃ ዋጋ ከቀን ወደ ቀን ጭማሪ እያሳየ ሸማቹን ሲያስጨንቅ ፣ መንግስት በበኩሉ የዋጋ ግሽበቱ ትርጉም ባለው መልኩ ቀንሷል ይላል፡፡


ከሰሞኑ የኢፌድሪ ፕሬዘዳንትት በመሆን የተመረጡት ታዬ አፅቀስላሴ ሁለቱ ም/ቤቶች የስራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር የዋጋ ግሽበት መቀነሱን ጉዳይ አንስተው ነበር፡፡


ነገሩ እንዴት ነው? ስንል የምጣኔ ሐብት ባለሞንያን አነጋግረናል፡፡



ትዕግስት ዘሪሁን

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page