ጥቅምት 2፣2016 - ኢትዮጵያ የተመድ ዋና ፀሐፊ ልዩ አማካሪ ያወጡትን ሪፖርት አንደማትቀበለው ተናገረችOct 13, 20231 min readUpdated: Oct 17, 2023የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ልዩ አማካሪ የአትዮጵያን የሰብአዊ መብት ሁኔታ በተመለከተ ያወጡትን ሪፖርት አንደማትቀበለው ኢትዮጵያ ተናገረች፡፡መግለጫውንም ሃላፊነት የጎደለው እና ግድየለሽነት የታየበት ነው ሲል በመንግስታቱ ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ ጠቅሷል።ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ልዩ አማካሪ የአትዮጵያን የሰብአዊ መብት ሁኔታ በተመለከተ ያወጡትን ሪፖርት አንደማትቀበለው ኢትዮጵያ ተናገረች፡፡መግለጫውንም ሃላፊነት የጎደለው እና ግድየለሽነት የታየበት ነው ሲል በመንግስታቱ ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ ጠቅሷል።ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Commentaires