top of page

ጥቅምት 2፣2016 - ኢትዮጵያ የተመድ ዋና ፀሐፊ ልዩ አማካሪ ያወጡትን ሪፖርት አንደማትቀበለው ተናገረች

Updated: Oct 17, 2023


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ልዩ አማካሪ የአትዮጵያን የሰብአዊ መብት ሁኔታ በተመለከተ ያወጡትን ሪፖርት አንደማትቀበለው ኢትዮጵያ ተናገረች፡፡


መግለጫውንም ሃላፊነት የጎደለው እና ግድየለሽነት የታየበት ነው ሲል በመንግስታቱ ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ ጠቅሷል።


ንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page