top of page

ጥቅምት 2፣2016 - ሹመኞችን እየገዙ የካቢኔ አባል ለመሆን የሚያስቡ ባለሀብቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ አስጠነቀቁ


በገንዘባቸው ሹመኞችን እየገዙ ፤ ባለሀብትም የካቢኔ አባልም ለመሆን የሚያስቡ ባለሀብቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ አስጠነቀቁ፡፡


በገንዘባቸው ሚኒስትሮችን ለመግዛት የሞካከሩ የከፋ ነገር ይገጥማቸዋል ብለዋል፡፡


ንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page