Oct 131 min readጥቅምት 2፣2016 - ሹመኞችን እየገዙ የካቢኔ አባል ለመሆን የሚያስቡ ባለሀብቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ አስጠነቀቁበገንዘባቸው ሹመኞችን እየገዙ ፤ ባለሀብትም የካቢኔ አባልም ለመሆን የሚያስቡ ባለሀብቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ አስጠነቀቁ፡፡በገንዘባቸው ሚኒስትሮችን ለመግዛት የሞካከሩ የከፋ ነገር ይገጥማቸዋል ብለዋል፡፡ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በገንዘባቸው ሹመኞችን እየገዙ ፤ ባለሀብትም የካቢኔ አባልም ለመሆን የሚያስቡ ባለሀብቶችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ አስጠነቀቁ፡፡በገንዘባቸው ሚኒስትሮችን ለመግዛት የሞካከሩ የከፋ ነገር ይገጥማቸዋል ብለዋል፡፡ንጋቱ ሙሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz