ጥቅምት 19፣2016 - የትምባሆ ኢንዱስትሪው በፖሊሲዎች ላይ ጫና ከማይፈጥሩባቸው የአፍሪካ ሀገራት ኢትዮጵያ ቀዳሚ መሆኗ ተነገረOct 30, 20231 min readኢትዮጵያ በአፍሪካ ጠንካራ የትምባሆ ምርት መቆጣጠሪያ ህግ ካላቸውና የትምባሆ ኢንዱስትሪው በመንግስት ፖሊሲዎች ላይ ጫና ከማይፈጥሩባቸው ሀገራት ውስጥ ቀዳሚ መሆኗ ተነገረ፡፡የጎርጎሮሳዊው 2023 የአህጉሪቱ የትምባሆ ኢንዱስትሪ ጣልቃ ገብነት ሪፖርት ይፋ ሆኗል፡፡ምህረት ስዩምሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ጠንካራ የትምባሆ ምርት መቆጣጠሪያ ህግ ካላቸውና የትምባሆ ኢንዱስትሪው በመንግስት ፖሊሲዎች ላይ ጫና ከማይፈጥሩባቸው ሀገራት ውስጥ ቀዳሚ መሆኗ ተነገረ፡፡የጎርጎሮሳዊው 2023 የአህጉሪቱ የትምባሆ ኢንዱስትሪ ጣልቃ ገብነት ሪፖርት ይፋ ሆኗል፡፡ምህረት ስዩምሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Commentaires