Oct 28, 20231 min readጥቅምት 17፣2016 - የረጲ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ተጠግኖ ዳግም ስራ ጀመረዓመት በላይ ስራ አቁሞ የቆየው ረጲ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ተጠግኖ ዳግም ስራ ጀመረ፡፡የሀይል ማመንጫው ስራ ላይ በነበረ ጊዜም በሰአት 50 ሜጋ ዋት ሃል ማመንጨት ሲጠበቅበት ከአቅሙ በታች13 ሜጋ ዋት ሲያመነጭ ነበር ተብሏል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ዓመት በላይ ስራ አቁሞ የቆየው ረጲ የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫ ተጠግኖ ዳግም ስራ ጀመረ፡፡የሀይል ማመንጫው ስራ ላይ በነበረ ጊዜም በሰአት 50 ሜጋ ዋት ሃል ማመንጨት ሲጠበቅበት ከአቅሙ በታች13 ሜጋ ዋት ሲያመነጭ ነበር ተብሏል፡፡በረከት አካሉየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments