top of page

ጥቅምት 17፣2016 - ብሪቲሽ ካውንስል ለመምህራን ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ተሰምቷል

  • sheger1021fm
  • Oct 28, 2023
  • 1 min read

ጥያቄ ውስጥ የገባው የመምህራን ብቃት ከትምህርት ጥራት መውደቅ እና ከተማሪዎችም ውጤት ማነስ ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት አለው፡፡


መምህራን አለባቸው ከተባሉ ክፍተቶች መካከል የሆነውን የእንግሊዘኛ ቋንቋ ብቃት ለማሻሻል ብሪቲሽ ካውንስል እስከ 8ተኛ ክፍል ለሚያስተምሩ መምህራን ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ተሰምቷል፡፡


የትምህርት ሚኒስቴርም መምህራንን ብቁ ለማድረግ ከመጭው ክረምት ጀምሮ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ማሰልጠን እንደሚጀምር ተናግሯል፡፡


በረከት አካሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page