ጥቅምት 16፣2017 - የተፈናቀሉ የትግራይ ክልል ነዋሪዎችOct 26, 20241 min readበፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ወደ ቀድሞ ቀያቸው የመመለሱ ስራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ተፈናቃዮቹን ወደ ቀያቸው የመመለሱ ስራም በአጭር ጊዜ ይጠናቀቃል የሚል ቃልም ተገብቶ ነበር፡፡ተፈናቃዮቹ እንደተባለውና እንደተጀመረው ወደ ቀያቸው ተመለሱ?ድጋፍና ማቋቋሙስ?0:00ማርታ በቀለ
በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ወቅት ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ወደ ቀድሞ ቀያቸው የመመለሱ ስራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ተፈናቃዮቹን ወደ ቀያቸው የመመለሱ ስራም በአጭር ጊዜ ይጠናቀቃል የሚል ቃልም ተገብቶ ነበር፡፡ተፈናቃዮቹ እንደተባለውና እንደተጀመረው ወደ ቀያቸው ተመለሱ?ድጋፍና ማቋቋሙስ?0:00ማርታ በቀለ
Comments