በኢትዮጵያ ያሉበት ቦታ ሳይታወቅ በተራዘመ እስር፣ መደበኛ ባልሆኑ ማቆያዎች የሚወሰዱ ሰዎች ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ በሰሞኑ ሪፖርቱ ይፋ አድርጓል፡፡
ሪፖርቱ ድርጊቱ የሚፈፀመው ተገቢውን የህግ ሥነ ሥርዓት ባልተከተለ ሁኔታ በታጠቁ ሲቪል ወይም የደንብ ልብስ በለበሱ የፀጥታ ሀይሎች መሆኑን ጠቅሷልል፡፡
አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉ ስለተነገረው አስገድዶ መሰወር እና ከመደበኛ እስር ቤቶች ውጪ ስለሚታሰሩ ሰዎች ህገ መንግስቱ እና ሀገሪቷ ተቀብላ ያፀደቀቻቸው አለም አቀፍ ድንጋጌዎች ምን ይላሉ?
ያሬድ እንዳሻው
Comments