top of page

ጥቅምት 16፣2017 - አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉ ስለተነገረው እገታ፣ አስገድዶ መሰወር እና ከመደበኛ እስር ቤቶች ውጪ ስለሚታሰሩ ሰዎች

በኢትዮጵያ ያሉበት ቦታ ሳይታወቅ በተራዘመ እስር፣ መደበኛ ባልሆኑ ማቆያዎች የሚወሰዱ ሰዎች ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ በሰሞኑ ሪፖርቱ ይፋ አድርጓል፡፡


ሪፖርቱ ድርጊቱ የሚፈፀመው ተገቢውን የህግ ሥነ ሥርዓት ባልተከተለ ሁኔታ በታጠቁ ሲቪል ወይም የደንብ ልብስ በለበሱ የፀጥታ ሀይሎች መሆኑን ጠቅሷልል፡፡


አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉ ስለተነገረው አስገድዶ መሰወር እና ከመደበኛ እስር ቤቶች ውጪ ስለሚታሰሩ ሰዎች ህገ መንግስቱ እና ሀገሪቷ ተቀብላ ያፀደቀቻቸው አለም አቀፍ ድንጋጌዎች ምን ይላሉ?


ያሬድ እንዳሻው

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page