ጥቅምት 16፣2017 - አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉ ስለተነገረው እገታ፣ አስገድዶ መሰወር እና ከመደበኛ እስር ቤቶች ውጪ ስለሚታሰሩ ሰዎች
- sheger1021fm
- Oct 26, 2024
- 1 min read
በኢትዮጵያ ያሉበት ቦታ ሳይታወቅ በተራዘመ እስር፣ መደበኛ ባልሆኑ ማቆያዎች የሚወሰዱ ሰዎች ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን ኢሰመኮ በሰሞኑ ሪፖርቱ ይፋ አድርጓል፡፡
ሪፖርቱ ድርጊቱ የሚፈፀመው ተገቢውን የህግ ሥነ ሥርዓት ባልተከተለ ሁኔታ በታጠቁ ሲቪል ወይም የደንብ ልብስ በለበሱ የፀጥታ ሀይሎች መሆኑን ጠቅሷልል፡፡
አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉ ስለተነገረው አስገድዶ መሰወር እና ከመደበኛ እስር ቤቶች ውጪ ስለሚታሰሩ ሰዎች ህገ መንግስቱ እና ሀገሪቷ ተቀብላ ያፀደቀቻቸው አለም አቀፍ ድንጋጌዎች ምን ይላሉ?
ያሬድ እንዳሻው
Commentaires