top of page

ጥቅምት 17፣2016 - አንድ እንቁላል እሰከ 14፣ 15 በሆነ ብር መሸጥ ከጀመረ ሰነባብቷል


የአንድ እንቁላል ዋጋ 14፣ 15 ብር መሸጥ ከጀመረ ሰነባበተ።


የዶሮ ዋጋ የ1,000 ወሰንን አልፏል።


አንድ ኪሎ ስጋ በከተማው 2,000 ብር እየተሸጠ ነው።


የበግ፣ የፍየል፣ የበሬው ዋጋ ሲጨምር እንጂ ሲቀንስ አይታይም።


ይህ እየሆነ ያለው ደግሞ በእንስሳት ሀብቷ ከአፍሪካ ቀዳሚ እንደሆነች በሚነገርላት ኢትዮጵያ ነው።


ግን ለምን?


ንጋቱ ሙሉ

የሸገርንወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page