ጥቅምት 15፣2016 - አዲሱ ፖሊሲ የቴክኒክና ሞያ ስልጠናን እስከ 3ኛ ዲግሪ ለመስጠት የሚያስችል ነው ተባለOct 26, 20231 min readአዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ የቴክኒክና ሞያ ስልጠናን እስከ 3ኛ ዲግሪ ለመስጠት የሚያስችል ነው ተባለ፡፡ከመጪው ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተማሪዎች ከ11ኛ ክፍል ጀምሮ በፈለጉት የሙያ መስክ ስልጠና የሚወስዱበት አሰራር ሊጀመር እንደሚችል ሰምተናል፡፡ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ የቴክኒክና ሞያ ስልጠናን እስከ 3ኛ ዲግሪ ለመስጠት የሚያስችል ነው ተባለ፡፡ከመጪው ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተማሪዎች ከ11ኛ ክፍል ጀምሮ በፈለጉት የሙያ መስክ ስልጠና የሚወስዱበት አሰራር ሊጀመር እንደሚችል ሰምተናል፡፡ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments