top of page

ጥቅምት 15፣2016 - አዲሱ ፖሊሲ የቴክኒክና ሞያ ስልጠናን እስከ 3ኛ ዲግሪ ለመስጠት የሚያስችል ነው ተባለ

አዲሱ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ የቴክኒክና ሞያ ስልጠናን እስከ 3ኛ ዲግሪ ለመስጠት የሚያስችል ነው ተባለ፡፡


ከመጪው ዓመት ጀምሮ ደግሞ ተማሪዎች ከ11ኛ ክፍል ጀምሮ በፈለጉት የሙያ መስክ ስልጠና የሚወስዱበት አሰራር ሊጀመር እንደሚችል ሰምተናል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page