top of page

ጥቅምት 14፣2017 - በ2017 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚቀላቀሉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ፡፡

በ2017 የትምህርት ዘመን ወደ ዩኒቨርሲቲ ለሚቀላቀሉ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ ሆነ፡፡


በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ወስደው ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ፤ የዩኒቨርሲቲ ምደባ ይፋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡


ተማሪዎች የተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እነዚህ አድራሻዎችን በመጠቀም መመልከት ይችላሉ ተብሏል፡፡



በቀጣይም ተቋማቱ በሚያሳውቁት ቀን መሰረት ተማሪዎች ምዝገባ እንዲያከናውኑም ጠቁሟል፡፡


የዩኒቨርሲቲ ይቀየርልኝ ጥያቄ አላስተናግድም ሲልም ትምህርት ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡


በ2016 የትምህርት ዘመን፣ 12ኛ ክፍል ከተፈተኑ ተማሪዎች መካከል 94.6 በመቶዎቹ የማለፊያ ነጥብ አላስመዘገቡም መባሉ ይታወሳል፡፡

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page