top of page

ጥቅምት 14፣2017 - በኢትዮጵያ ድጋፍ የሚሹ ህጻናት ቁጥር በሚሊዮን የሚቆጠር ነው

በኢትዮጵያ ድጋፍ የሚሹ ህጻናት ቁጥር በሚሊዮን የሚቆጠር ነው፡፡


የሚላስ የሚቀመስ ፍለጋ ጎዳና የወጡ፣ በረጅ ተቋማት የሚደግፉ ህፃናት በርካታ እንደሆኑም ይነገራል፡፡


ስራቸውም ህፃናት መደገፍ ላይ ያደረጉ ድርጅቶች አሉ።


ለመሆኑ #ህፃናት ለጎዳና የሚዳርጋቸው፣ ከወላጅ ከቤተሰቦቻቸው የሚነጥላቸው፣ ድጋፍ ፈላጊ እያደረጋቸው ያለው ዋነኛው ምክንያት ምንድነው?


በጉዳዩ ላይ በህፃናት ላይ የሚሰሩ ረጅ ድርጅቶችን ጠይቀናል።


ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ



ፍቅሩ አምባቸው

Comments


bottom of page