top of page

ጥቅምት 14፣2016 - ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሁላችሁም አግዙኝ ብሏል

አላግባባ ያሉ ጉዳዮች በንግግርና በጠረጴዛ ዙሪያ እንዲፈቱ የኢትጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሁላችሁም አግዙኝ ብሏል፡፡


ኮሚሽኑ ሁሉም በውይይቱ እንዲካፈል ጥረት እያደረኩ ነው ሲል ለሸገር ነግሯል፡፡


ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page