በተለያዩ ሸቀጦች እና አገልግሎቶች ላይ እየታያ ያለው የዋጋ ጭማሪ፤ ሸማቹን እያማረረው ነው፡፡
ነጋዴው ዋጋ ሲጨምር በመንግስት ይጠየቃል፡፡
መንግስት ዋጋ ሲያስወድድስ በማን ይጠየቃል?
የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ሁኔታው አሳስቦኛል ብሏል፡፡
ጉዳዩም ለንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አቤት እንዳለም ተናግሯል፡፡
የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ቁምላቸው አበበ ‘’እኛ የሚመለከተውን አካል እያነጋገርን ነው’’ ብለዋል፡፡
‘’ህብረተሰቡም የራሱን መብት ማወቅ እና ማስጠበቅ አለበት’’ ሲሉም ተናግረዋል፡፡
ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ ...
Comments