top of page

ጥር 9፣2016 - የመልካም አስተዳደር መርህዎችን መሰረት ተደርጎ በተሰራ ልኬት የማዕድን ሚኒስቴር የመጨረሻውን ደረጃ ያዘ

  • Jan 18, 2024
  • 1 min read

አምስት ዋና ዋና የመልካም አስተዳደር መርህዎችን መሰረት ተደርጎ በተሰራ ልኬት የማዕድን ሚኒስቴር የመጨረሻውን ደረጃ ያዘ፡፡


ልኬቱን የሰራው የሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ነው፡፡


ልኬቱ የተሰራው በኢትዮጵያ ካሉ 22 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ውስጥ በ15ቱ ነው ተብሏል፡፡


የኢትዮጵያ ሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ልኬቱን ለማሰናዳት 10 ወር እንደፈጀበት ሲናገር ሰምተናል፡፡


መለኪያ መስፈርቶቹ 5 ሲሆኑ እነሱም ውጤታማነት፣ ተጠያቂነት፣ ግልፅነት፣ ፍትሃዊነትና የህግ ተገዥነት ናቸው መባሉን ሰምተናል፡፡


በተሻለ የአፈፃፀም ደረጃ በቅደም ተከተል የጤና፣ የገንዘብ፣ የግብርና፣ የትምህርት፣ የኢንዱስትሪ እና የፍትህ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ተቀምጠዋል፡፡


15ቱም መስሪያ ቤቶች የመረጃን ነፃነት ህግን አለመተግበር የታየባቸው ክፍተት ነው ተብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Recent Posts

See All
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡

ሐምሌ 15 2018 በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የህፃናት እንክብካቤ ማዕከላት ወይም ማቆያዎች ላይ ለውጦች እየመጡ ነው ተባለ፡፡ ከጥቂት አመታት በፊት የህፃናት ማቆያዎቹ ጥቂት ነበሩ ያለው የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት አሁን ላይ ከፍተኛ መሻሻሎች ታይተውበታል ብሏል፡፡ ጥናቱም በግል እና በመንግስት ማ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page